11 ቁጥር

ቁጥር ሳሰላስል፣ ብዙም ሳልቆጣጥር
ሁለት ባለአንድ አየሁ፣ ትንሽ ስጎረጉር።
አሁን በኢትዮጵያ በጣም የደረቀው
ገኖ ሰፍቶ ስሙ ፋፍቶ የደለበው።
ጠፍቶ በገበያው መለኪያ ለስፍር
አስራ አንድ ነገሰ በልጦ ካለው ቁጥር።

Labels: , , , ,

posted by Ethiounited Moderator at4:55 PM

0 Comments:

Post a Comment

<< Home